የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አንተ የማትወደውን ነገር በማንም ላይ አታድርግ፤ እስክትሰክር ድረስ የወይን ጠጅ አትጠጣ፥ ስካር ከአንተ ጋር በመንገድህ አይሂድ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለራ​ስህ የም​ት​ጠ​ላ​ውን ለማ​ንም አታ​ድ​ርግ፤ ለመ​ስ​ከ​ርም ወይ​ንን አት​ጠጣ፤ ከሰ​ካ​ራ​ሞ​ችም ጋር በጎ​ዳና አት​ሂድ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች