የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ፍየልዋ ወደ ቤቴ በመጣች ጊዜ መጮህ ጀመረች፤ እኔም ሚስቴን ጠራሁና “ይህች ፍየል ከየት መጣች? ምናልባት በስርቆት መጥታ ይሆናል፥ ወደ ባለቤቶችዋ መልሰሽ ውሰጃት፤ በስርቆት የመጣ ነገር መብላት አንችልምና” አልኳት።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ እኔም በመ​ጣች ጊዜ ትጮህ ጀመር፤ እኔም እን​ዲህ አል​ኋት፥ “ይቺ ጠቦት ከወ​ዴት ናት? የሰ​ረ​ቅ​ሻት ከሆ​ነ​ችም ወደ ጌቶ​ችዋ መል​ሻት። የተ​ሰ​ረቀ መብ​ላት አግ​ባብ አይ​ደ​ለ​ምና።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች