የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሚስቱን አባትና እናት በእርጅናቸው ጊዜ በክብር ያዛቸው። ኋላም በሜዶን በኢቅባጥና ከተማ ቀበራቸው። ጦብያ ከአባቱ ከጦቢት ሀብት በተጨማሪ የራጉኤልን ሀብት ወረሰ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ራጉ​ኤ​ልና ሚስቱ አድ​ናም አር​ጅ​ተው ሞቱ። አማ​ቶ​ቹ​ንም አክ​ብሮ ቀበ​ራ​ቸው። ገን​ዘ​ባ​ቸ​ው​ንም ሁሉ ወረሰ። የአ​ባ​ቱን የጦ​ቢ​ትን ገን​ዘ​ብም ወረሰ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች