የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሰርጉ በዓል በተፈጸመ ጊዜ ጦቢት ልጁን ጦብያን ጠርቶ “ልጄ አብሮህ ለሄደው ሰው ደሞዙን ክፈለው፥ ሌላም ነገር ጨምርለት” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዚ​ህም በኋላ ጦቢት ጦብ​ያን ጠርቶ፥“ ልጄ ሆይ፥ ከአ​ንተ ጋራ የሄደ የዚ​ህን ሰው ደመ​ወ​ዙን እይ​ለት፤ ዳግ​መ​ኛም ትጨ​ም​ር​ለት ዘንድ ይገ​ባል” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 12:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች