መጽሐፈ ጦቢት 11:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ጦቢትም እግዚአብሔር እንደራራለትና ዐይኖቹን እንደ ከፈተለት በእነሱ ፊት ይናገር ነበር። በዚያን ጊዜ ጦቢት ከልጁ ከጦብያ ሚስት ከሣራ ጋር ተገናኘ፥ እንዲህም ብሎ ባረካት “ልጄ እንኳን ደኀና መጣሽ፥ ልጄ ወደኛ ያመጣሽ አምላክሽ የተባረከ ይሁን፥ አባትሽና እናትሽ የተባረኩ ይሁኑ፥ የእኔ ልጅ ጦብያም የተባረከ ይሁን፥ አንቺም ልጄ የተባረክሽ ሁኚ፥ በደስታና በበረከት ቤትሽ እንኳን በደኀና መጣሽ፥ ግቢ ልጄ።” በዚያን ቀን በነነዌ በሚኖሩ አይሁዳውያን መካከል ደስታ ሆነ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) አኪአክሮስም መጣ፤ የወንድሙ ልጅ ነሳቦስም መጣ። |