Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 11:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ጦቢት ደስ ብሎት እግዚአብሔርን እያመሰገነ የልጁን ሚስት ለመቀበል ወደ ነነዌ በር ወጣ። የነነዌ ሰዎች ጦቢትን ማንም ሳይመራው ሲራመድና ሲዘዋዋር ባዩት ጊዜ ተደነቁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ጦቢት ግን በፊ​ታ​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገነ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይቅር ብሎ​ታ​ልና። ጦቢ​ትም ወደ ምራቱ ወደ ሣራ በደ​ረሰ ጊዜ፥ “ልጄ! እን​ኳን በደ​ኅና ገባሽ!” ብሎ መረ​ቃት፤ ወደ እኛ ያመ​ጣሽ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ይመ​ስ​ገን፤ አባ​ት​ሽ​ንና እና​ት​ሽ​ንም ይባ​ርክ” አላት። በነ​ነ​ዌም ለሚ​ኖሩ ለወ​ን​ድ​ሞቹ ሁሉ ታላቅ ደስታ ሆነ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 11:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች