የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚህ በኋላ አሂካር አማለደኝና ወደ ነነዌ እንድመለስ ተፈቀደልኝ። በአሦር ንጉሥ በሰናክሬም ጊዜ አሂካር የወይን ጠጅ ቀጂዎች አለቃ፥ የመንግሥት ማኀተም ጠባቂ፥ የገንዘብ ቤቱ አስተዳዳሪና ነበር። ንጉሡ ኤሳራዶንም በዚህ በሥራው ላይ በድጋሚ ሾመው። እርሱም ዘመዴ የወንድሜ ልጅ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አኪ​አ​ኪ​ሮ​ስም ማለ​ደ​ልኝ፤ ወደ ነነ​ዌም መለ​ሰኝ። አኪ​አ​ኪ​ሮ​ስም የማ​ኅ​ተ​ምና የቤቱ ንብ​ረት ጠባቂ ነበር። አስ​ራ​ዶ​ንም ዳግ​መኛ ሾመው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች