የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 51:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከአበበች ጊዜ ጀምሮ፥ ዘለላዋ እስከጐመራ ድረስ፥ የመንፈሴ ደስታ እርሷ ነበረች፤ እግሬ ቀጥተኛ መንገድ ይዞ ተጉዟል፤ ከወጣትነት ዘመኔ ጀምሮ እርሱን እከተል ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ፍሬ​ዋም እንደ ተክል ፍሬ በዛ፤ ልቡ​ና​ዬም በእ​ር​ስዋ ደስ አለው፤ እግ​ሬም በእ​ው​ነት ቆመች፤ ከሕ​ፃ​ን​ነ​ቴም ጀምሬ ፍለ​ጋ​ዋን ተከ​ተ​ልሁ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 51:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች