የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 46:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የነነዌ ልጅ ኢያሱ፥ ጦረኛ፥ በትንቢትም ሥራ ሙሴን የተካ ነበር፥ እንደ ስሙ ሁሉ የሕዝብ አዳኝ በጠላቶቹ ላይ የበቀል ቅጣትን ያወረደ፥ እሥራኤልንም ለርስቱ ያበቃ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የነዌ ልጅ ኢያ​ሱም በሰ​ልፍ ውስጥ ጽኑዕ ነው። ከሙ​ሴም ቀጥሎ ትን​ቢት ተና​ገረ፤ እንደ ስሙም ታላቅ ሆነ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የመ​ረ​ጣ​ቸ​ው​ንም ከመ​ከራ አዳ​ና​ቸው፤ ለእ​ስ​ራ​ኤል ምድ​ራ​ቸ​ውን ያወ​ር​ሳ​ቸው ዘንድ ጠላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ተበ​ቅሎ አጠፋ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 46:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች