የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 42:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የእግዚአብሔርን ሥራዎች ቀጥዬ አስታውሳችኋለሁ፤ ያየሁትንም እዘረዝራለሁ። በእግዚአብሔር ቃል ሥራዎች ሁሉ ሕያው ሆኑ፤ ፍጥረታትም ሁሉ ፈቃድን ይፈጽማሉ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እን​ግ​ዲህ ወዲህ ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሥራ አስ​ባ​ለሁ፤ ያየ​ሁ​ት​ንም እና​ገ​ራ​ለሁ፤ ፍጥ​ረት ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ተፈ​ጥ​ሯ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 42:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች