የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 42:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በልጃረገድነቷ ብትደፈር፥ ባባቷም ቤት ብትወልድ፥ ባል ኖሯት ብትማግጥ፥ ከጋብቻ በኋላ ብትመነኩስ በማለት ይጨነቃል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በድ​ን​ግ​ል​ናዋ እን​ዳ​ት​ደ​ፈር፥ በአ​ባ​ቷም ቤት ፀንሳ እን​ዳ​ት​ገኝ፥ ምን​አ​ል​ባ​ትም ከባ​ልዋ ጋር ሳለች እን​ዳ​ት​በ​ድል፥ ካገ​ባ​ችም በኋላ መካን እን​ዳ​ት​ሆን፥

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 42:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች