የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 41:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በጓደኞችህና በወዳጆችህ ፊት ስትወሰልት፥ በጐረቤቶችህም ፊት ስትሰርቅ፥ እፍረት ይሰማህ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለእ​ን​ግዳ በእ​ን​ግ​ድ​ነት ካደ​ረ​በት ቤት ሰርቆ መሄድ ኀፍ​ረት ነው፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም እው​ነ​ትና ቃል ኪዳን ማፍ​ረስ ኀፍ​ረት ነው፤ የሌላ ሰው እህል ለመ​ብ​ላት በመ​ስ​ገ​ብ​ገብ መቅ​ረብ ኀፍ​ረት ነው፤ አደራ ከአ​ስ​ጠ​በ​ቁህ ገን​ዝ​ብና ከባ​ል​ን​ጀ​ራህ ገን​ዘብ መስ​ረቅ ኀፍ​ረት ነው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 41:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች