የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 41:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሞት ሆይ! ንብረቱን እንደ ያዘ በሰላም ለሚኖር፥ ያለአንዳች ጭንቀት ኑሮውን ለሚመራና በምግብም ለሚደሰት ሰው አንተን ማሰብ ምንኛ ያሰቅቃል!

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሞት ሆይ፥ ሰው በደ​ኅና ሲኖር፥ በሁሉ ተዘ​ጋ​ጅቶ ሳለ፥ ኀይ​ልም ሳለው፥ ለመ​ብ​ላ​ትም ሆዱ ተከ​ፍቶ ሳለ፥ በሰው ላይ በም​ት​መጣ ጊዜ ስም አጠ​ራ​ርህ እን​ዴት መራራ ነው!

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 41:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች