ልጄ ሆይ! ከሌሎች በመቀላወጥ አትኑር፤ ቀላዋጭ ከመሆን መሞት ይመረጣል።
ልጄ ሆይ! በጉልበትህ ሳለህ ልመናን አትውደዳት፤ ከመለመን መሞት ይሻላል።