የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 4:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አባት ለሌላቸው እንደ አባት፥ ለእናቶቻቸውም ደግሞ እንደ መልካም ባል ሁን። ታዲያ አንተም ለልዑል እግዚአብሔር እንደ ልጅ ትሆናለህ፤ ፍቅሩም ከእናትህ ፍቅር የበለጠ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አባቱ ለሞ​ተ​በት ልጅ እንደ አባት ሁነው፤ ለእ​ና​ቱም እንደ ባሏ ቁም​ላት፤ እንደ ልዑ​ልም ልጆች ትሆ​ና​ለህ፥ ከእ​ና​ት​ህም ይልቅ ይወ​ድ​ሃል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 4:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች