አለቃና አዛዥ ገዢም ሳይኖራት
አዛዥ የለውም፤ አለቃም ሆነ ገዥ የለውም፤
ጒንዳኖች መሪ፥ አለቃ፥ ወይም ገዢ የላቸውም፤
ጌታ ሳይኖረው፥ መሰማርያ ሳይኖረው፥ የሚያሠራውም ሳይኖረው፥
በዋሾቻቸው ውስጥ ተጋድመው፥ በጫካም ውስጥ አድብተው ሳሉ፥ ለአንበሳይቱ አደን ታድናለህን? የልጆችዋንስ ነፍስ ታጠግብ ዘንድ ትችላለህን?
አንበጣዎች ንጉሥ የላቸውም፥ ሁላቸውም ግን በመልካም ሥርዓት ይሄዳሉ።
መብሏን በበጋ ታሰናዳለች፥ መኖዋንም በመከር ትሰበስባለች።