ምሳሌ 30:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 አንበጣዎች ንጉሥ የላቸውም፥ ሁላቸውም ግን በመልካም ሥርዓት ይሄዳሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 አንበጦች ንጉሥ የላቸውም፤ ሆኖም ቅደም ተከተል ይዘው ይጓዛሉ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 አንበጦች፦ አንበጦች ንጉሥ የላቸውም፤ ነገር ግን ሁሉም በሥነ ሥርዓት ይጓዛሉ። ምዕራፉን ተመልከት |