“በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።
በምትለብሰው ልብስ ላይ በአራቱ ማእዘኖች ዘርፍ አድርግ።
“በልብስህ ላይ በአራቱም ማእዘን ዘርፍ አብጅለት።
“በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።
በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።
ሥራቸውን ሁሉ የሚያደርጉት ሰው እንዲያይላቸው ነው፤ ስለዚህ አሽንክታባቸውን ያሰፋሉ፤ የልብሳቸውንም ዘርፍ ያስረዝማሉ፤
እነሆ ለዐሥራ ሁለት ዓመታት ደም የሚፈስሳት ሴት ከኋላው ተጠግታ የልብሱን ጫፍ ዳሰሰች፤