የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ዘዳግም 22:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በምትለብሰው ልብስ ላይ በአራቱ ማእዘኖች ዘርፍ አድርግ።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“በልብስህ ላይ በአራቱም ማእዘን ዘርፍ አብጅለት።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“በም​ት​ለ​ብ​ሰው በል​ብ​ስህ በአ​ራቱ ማዕ​ዘን ዘርፍ አድ​ርግ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።

ምዕራፉን ተመልከት



ዘዳግም 22:12
3 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ሥራቸውን ሁሉ የሚያደርጉት ሰው እንዲያይላቸው ነው፤ ስለዚህ አሽንክታባቸውን ያሰፋሉ፤ የልብሳቸውንም ዘርፍ ያስረዝማሉ፤


እነሆ ለዐሥራ ሁለት ዓመታት ደም የሚፈስሳት ሴት ከኋላው ተጠግታ የልብሱን ጫፍ ዳሰሰች፤