የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልጄ ሆይ! ከድ​ህ​ነት የተ​ነሣ አት​ፍራ። ድሆች ባንተ ዘንድ ብዙ በረ​ከ​ትን ይቀ​በ​ላ​ሉና፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ብት​ፈ​ራው ከኀ​ጢ​አ​ትም ሁሉ ብት​ርቅ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኘ​ውን ሥራ በፊቱ ብታ​ደ​ርግ ብዙ በረ​ከት ባንተ ዘንድ ይኖ​ራል።”

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልጄ ሆይ ድሆች በመሆናችን አትፍራ፤ እግዚአብሔርን ከፈራህና ከኃጢአት ሁሉ ከራቅክ፥ ጌታ አምላክህን ደስ የሚያሰኘው ነገር ሁሉ ካደረግህ ብዙ ሀብት አለህ።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች