የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በዚ​ያ​ችም ቀን በሜ​ዶን ክፍል በጣ​ኔስ የራ​ጉ​ኤል ልጅ ሣራን ከአ​ባ​ትዋ ሴቶች አገ​ል​ጋ​ዮች ተግ​ዳ​ሮት አገ​ኛት።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በዚያች ቀን በሜዶን በኤቅባጥና ከተማ የራጉኤል ልጅ ሣራ ከአባትዋ አገልጋዮች በአንዷ ተሰደበች።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 3:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች