የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 6:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የጥበብን ምንነትና አፈጣጠር ቀጥዬ አብራራለሁ፤ ምንም ምሥጢር አልደብቃችሁም፤ ከተፈጠረችበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ዕድገቷን እገልጻለሁ፤ ስለ እርሷ የምናውቀውን ሁሉ ይፋ አደርጋለሁ፤ ከእውነት ግን አልርቅም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጥበብ ምን​ድን ናት? እንደ ምንስ ነበ​ረች? እኔ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ የተ​ሰ​ወረ ምሥ​ጢ​ሯ​ንም ከእ​ና​ንተ አል​ሰ​ው​ርም። ነገር ግን ከጥ​ንት ጀምሮ አኳ​ኋ​ኗን እመ​ረ​ም​ራ​ለሁ፤ እር​ሷን ማወ​ቅ​ንም የተ​ገ​ለጠ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ እው​ነ​ት​ንም አል​ተ​ላ​ለ​ፍም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 6:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች