የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 5:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወይም በአንድ ኢላማ ላይ የወረወረ ፍላጻ በስቶት ያለፈው አየር መልሶ እንደሚገጥም፥ ፍላጻውም በየትኛው አቅጣጫ እንደተወረወረ ለማወቅ እንደማይቻለው ዓይነት ነው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይህም ባይ​ሆን የተ​ወ​ረ​ወረ ፍላፃ ሰን​ጥ​ቆት ያለ​ፈው አየር ተመ​ልሶ እን​ደ​ሚ​ገ​ጥም፥ በአ​የር ውስጥ የሄ​ደ​በ​ትም እን​ደ​ማ​ይ​ታ​ወቅ፥

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 5:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች