Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 5:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ወይም በአየር ላይ እንደምትበር፥ ስለ ማለፍዋ ግን ማስረጃ እንደማትተው ወፍም ሊሆን ይችላል፤ ወፍዋ አየሩን በክንፎቿ ትቀዝፋለች፥ ከኋላዋ ግን ስለ ማለፍዋ ምልክት የለም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 በአ​የር ላይ የሚ​በ​ርር ዎፍ የሄ​ደ​በት ፍለ​ጋው እን​ደ​ማ​ይ​ገኝ፥ በበ​ረረ ጊዜ ቀላ​ሉን አየር እየ​ከ​ፈለ ፈጥኖ ይሄ​ዳ​ልና፥ ክን​ፉ​ንም እያ​ር​ገ​በ​ገበ፥ ፈጥኖ ይበ​ር​ራ​ልና ከሄ​ደም በኋላ በነ​ፋሱ ውስጥ ያለ​ፈ​በት ምል​ክቱ እን​ደ​ማ​ይ​ገኝ፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 5:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች