የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 15:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚህ ሁሉ በኋላም ስለ ሞቱ፥ ስለ ዕድሜው ማጠርም አይጨነቅም፤ ነገር ግን ከወርቅ ሠሪዎችና ክብር አቅላጮች ጋር ይፎካከራል፤ የነሐስ ሠራተኞችን ለመምሰል ይጥራል፤ አስመስሎ በመሥራቱም ይታበያል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በእ​ር​ሱም ዘንድ ያለው ትጋት ይሠ​ራና ይደ​ክም ዘንድ ስላ​ለ​ውና ሕይ​ወ​ቱም ጥቂት ስለ​ሆነ አይ​ደ​ለም። ወር​ቅና ብርን የሚ​ሠሩ ሰዎ​ችን ይፎ​ካ​ከ​ራ​ቸው ዘንድ ነው እንጂ፤ ናስ ሠሪ​ዎ​ች​ንም ይመ​ስ​ላ​ቸው ዘንድ ነው እንጂ፥ የተ​ዋ​ረ​ደ​ው​ንም ሠርቶ ክብር ይሰ​ጠ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 15:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች