የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጦብያ ለሩፋኤል እንዲህ ሲል መለሰለት፥ “ወንድሜ አዛርያ እስዋ ከዚህ ቀደም ሰባት ጊዜ ባል እንዳገባችና ሰባቱም ባሎችዋ በሰርጉ ቀን ወዳለችበት ጫጉላ ሲገቡ እንደሞቱ ሰምቻለሁ። ወደ እርሷ በገቡበት በዚያች ሌሊት ይሞታሉ። የገደላቸውም አንድ ጋኔን መሆኑን ሰምቻለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አሁ​ንም እኔ ላባቴ ብቸኛ ነኝ፤ ወደ እር​ሷም በገ​ባሁ ጊዜ እን​ዳ​ል​ሞት ፥ ያባ​ቴ​ንና የና​ቴ​ንም ሕይ​ወት በእኔ ምክ​ን​ያት በጭ​ንቅ ወደ መቃ​ብር እን​ዳ​ላ​ወ​ርድ እፈ​ራ​ለሁ፤ የሚ​ቀ​ብ​ራ​ቸ​ውም ሌላ ልጅ የላ​ቸ​ው​ምና።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች