የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከደሞዝህ ሌላም እጨምርልሃለሁ።” መልአኩም “ከእርሱ ጋር እሄዳለሁ፥ አትፍራ፤ በደኀና ሄደን በደኀና እንመለሳለን፤ መንገዱ አያሰጋም” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጦብ​ያ​ንም አለው፥ “ትሄዱ ዘንድ፥ ትከ​ና​ወ​ኑም ዘንድ ተዘ​ጋጁ።” ልጁም ለመ​ን​ገድ ስን​ቃ​ቸ​ውን አዘ​ጋጀ፤ አባ​ቱም አለው፥ “ከዚህ ሰው ጋር ሂድ፤ በሰ​ማ​ያት የሚ​ኖር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ገ​ዳ​ች​ሁን ያቅ​ና​ላ​ችሁ፤ መል​አ​ኩም አብ​ሮ​አ​ችሁ ይሂድ፤” ሁለ​ቱም ወጥ​ተው ሄዱ፤ ሌላው ልጃ​ቸ​ውም ተከ​ተ​ላ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች