የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሰሩልህን ሰዎች ደሞዝ በፍጥነት ከፈል እንጂ ለነገ አታሳድር። እግዚአብሔርን ካገለገልክ ዋጋህን ይከፍልሃል። ልጄ ሆይ በሥራህ ሁሉ ተጠንቀቅ፥ በጠባይህም ሁሉ ሥነ-ሥርዓት ያለህ ሁን።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የተ​ገ​ዛ​ልህ ሁሉ ደመ​ወዝ ባንተ ዘንድ አይ​ደር፤ በጊ​ዜው ስጠው እንጂ። ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ብት​ገዛ ዋጋህ ይበ​ዛ​ል​ሃ​ልና፤ ራስ​ህን ዕወቅ፤ በሥ​ራ​ህና በጠ​ባ​ይህ ሁሉ ጠቢብ ሁን።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:14
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች