የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከመሞቱ በፊት የነነዌን መጥፋት አየ፥ የነነዌ ሰዎች በሜዶን ንጉሥ በሳያቅሳሬስ ተማርከው ወደ ሜዶን ሲመጡ አየ። በነነዌያውያን እና በአሶራውያን ላይ ስላወረደው ቅጣት ሁሉ እግዚአብሔርን ባረከ። ከመሞቱ በፊት በነነዌ በደረሰው ጥፋት ተደሰተ፥ ጌታ እግዚአብሔርንም ለዘለዓለም ዓለም ባረከ። አሜን።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አባ​ቱም እንደ ነገ​ረው ሳይ​ሞት የነ​ነ​ዌን ጥፋት ሰማ። ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርና አሕ​ሻ​ዊ​ሮ​ስም የነ​ነ​ዌን ጥፋት ሰም​ተው ደስ አላ​ቸው። የጦ​ቢ​ትና የልጁ የጦ​ብያ ነገር ተፈ​ጸመ። ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለዘ​ለ​ዓ​ለም ክብር ምስ​ጋና ይግ​ባው አሜን።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች