የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 10:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በደስታ ሸኛቸው፤ ጦብያን ሲሰናበተው እንዲህ አለው “ልጄ ደኀና ሁን፥ መልካም ጉዞ፥ የሰማዩ ጌታ አንተንና ሚስትህ ሣራን ሞገስ ይሁናችሁ፥ ከመሞቴ በፊት ልጆቻችሁን ለማየት ያብቃኝ።”

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ራጉ​ኤ​ልም ተነ​ሥቶ ሚስቱ ሣራ​ንና፥ የገ​ን​ዘ​ቡን እኩ​ሌታ፥ አገ​ል​ጋ​ዮ​ችን፥ ከብ​ቶ​ች​ንም፥ ብሩ​ንም ሰጠው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 10:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች