ሴቶች ልጆች አሉህን? ሰውነታቸውን ተከባከብ፤ ይሁን እንጂ አታሞላቃቸው።
ሴቶች ልጆችም ቢኖሩህ ጠብቃቸው፤ አታስታቸው፥ አትሣቅላቸው፥ አታባብላቸውም።