ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 7:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ልጆች አሉህን? አስተምራቸው፤ ከልጅነታቸው ጀምረህ አንገታቸውን እንዲደፉ አድርግ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ልጆች ቢኖሩህ ምከራቸው፤ ከሕፃንነታቸው ጀምረህ ትሕትናን አስተምራቸው። ምዕራፉን ተመልከት |