የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 8:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከጢሞቴዎስና ከባቂደስ ወታደሮች ጋር ተዋግተው ከሃያ ሺህ የሚበዙ ሰዎችን ገደሉ፤ ረዣዥም ምሽጐችንም ያዙ፤ የማረኩትንም ብዙ ምርኮ በሁለት ከፍለው ግማሹን እነርሱ ወሰዱት፤ የቀረውን ግማሽ ለስደተኞች፤ ለሙት ልጆች፥ ለመበለቶችና ለሸማግሌዎች አከፋፈሉ።

ምዕራፉን ተመልከት



2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 8:30
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች