ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 8:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ከጠላቶች የተገኘውን የጦር መሣሪያ ሁሉ በጥንቃቄ ለቃቅመው በልዩ ቦታዎች አስቀመጧቸው፤ የቀረውን ምርኮ ግን ወደ ኢየሩሳሌም አመጡ። ምዕራፉን ተመልከት |