Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 15:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች በሰሙ ጊዜ ሁሉም በአ​ን​ድ​ነት እስከ ኮቤ ድረስ ተከ​ት​ለው አጠ​ፏ​ቸው፤ በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው ሰፈር የሆ​ነ​ውን ነገር ነግ​ረ​ዋ​ቸ​ዋ​ልና ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና ከአ​ው​ራ​ጃዋ ሁሉ የመጡ ሰዎች እን​ደ​ዚሁ አጠ​ፏ​ቸው፤ ከገ​ሊ​ላና ከገ​ለ​ዓ​ድም የመጡ ሰዎች አባ​ረ​ሯ​ቸው፤ ከደ​ማ​ስ​ቆና ከአ​ው​ራ​ጃ​ዋም እስ​ኪ​ሻ​ገሩ ድረስ ታላቅ ሰልፍ አድ​ር​ገው አጠ​ፏ​ቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 የእስራኤልም ልጆች ይህን በሰሙ ጊዜ ሁሉም በአንድነት አጠቁአቸው እስከ ቾባ ድረስ እየተከተሉ ገደሉአቸው፤ በጠላቶቻቸው ሰፈር የደረሰው ነገር ተነግሮአቸዋልና በኢየሩሳሌምና በተራራ አገር የሚኖሩ ሁሉ መጡ፤ የገለዓድና የገሊላ ሰዎችም ከደማስቆና ከድንበርዋ ባሻገር በታላቅ እልቂት አጠፏቸው።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 15:5
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos