Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 13:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ዖዝ​ያ​ንም እን​ዲህ አላት፥ “በዚህ ዓለም ከሚ​ኖሩ ሴቶች ይልቅ አንቺ ልጄ፥ ልዑል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የባ​ረ​ከሽ ነሽ። ሰማ​ይ​ንና ምድ​ርን የፈ​ጠረ፥ የጠ​ላ​ቶ​ቻ​ች​ንን አለቃ ቸብ​ቸቦ ትቈ​ርጪ ዘንድ የረ​ዳሽ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክም ቡሩክ ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ዑዚያም እንዲህ አላት፦ “ልጄ ሆይ፥ በምድር ካሉ ሴቶች ሁሉ ይልቅ በልዑል እግዚአብሔር የተባረክሽ ነሽ፤ ሰማይንና ምድርን የፈጠረ የጠላቶቻችን አለቃ አንገት ለመቁረጥ የመራሽ ጌታ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 13:18
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos