መሳፍንት 20:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 የእስራኤልም ልጆች ገባዖንን የሚከብቡአት ሰዎችን በዙሪያዋ አኖሩባት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ከዚያም እስራኤላውያን በጊብዓ ዙሪያ ድብቅ ጦር አኖሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ከዚያም እስራኤላውያን በጊብዓ ዙሪያ ድብቅ ጦር አኖሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ስለዚህ እስራኤላውያን ጥቂት ወታደሮችን በጊብዓ ዙሪያ እንዲሸምቁ አደረጉ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 እስራኤልም በጊብዓ ዙሪያ የተደበቁ ሰዎች አኖሩባት። Ver Capítulo |