ኢዮብ 8:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 የቅኖችን አፍ ሳቅ ይሞላል፥ ከንፈሮቻቸውንም ምስጋና ይሞላል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 እንደ ገና አፍህን በሣቅ፣ ከንፈሮችህንም በእልልታ ይሞላል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 አፍህን እንደገና በሳቅ፥ ከንፈሮችህንም በእልልታ ይሞላዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ስለዚህ አንተንም በደስታ እንድትስቅና ‘እልል’ እንድትል ያደርግሃል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 አፍህን እንደ ገና ሳቅ ይሞላል፥ ከንፈሮችህንም እልልታ ይሞላል። Ver Capítulo |