ኢዮብ 4:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እፍ ብሎባቸዋልና ይደርቃሉ፥ ጥበብም የላቸውምና ይጠፋሉ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ያለ ጥበብ ይሞቱ ዘንድ፣ የድንኳናቸው ገመድ አልተነቀለምን?’ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ገመዳቸው የተነቀለ አይደለምን? አለጥበብም ይሞታሉ።’” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ካስማው እንደ ተነቀለ ድንኳን ያለ ጥበብ ይሞታሉ።’ ” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ገመዳቸው የተነቀለ አይደለምን? አለጥበብም ይሞታሉ። Ver Capítulo |