ኢዮብ 38:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ማንም በሌለበት ምድር ላይ፥ ሰውም በማይኖርበት ምድረ በዳ ይዘንም ዘንድ፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 በዚህም ማንም የማይኖርበትን ምድር፣ ሰውም የሌለበትን ምድረ በዳ የሚያጠጣ፣ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 እንዲሁም ማንም በሌለበት ምድር፥ ሰው በማይኖርበት ምድረ በዳ፥ Ver Capítulo |