ኢዮብ 33:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 እኔ ንጹሕ ነኝ፥ አልበደልሁምና፤ እኔ ጻድቅ ነኝ፥ ኀጢአትንም አልሠራሁም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ‘ኀጢአት የሌለብኝ ንጹሕ ነኝ፤ ከበደል ነጻ ነኝ፤ እድፈትም የለብኝም፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ‘እኔ ንጹሕ ነኝ፥ በደል የለብኝም፤ ያለ እንከን ነኝ፥ ኃጢአትም የለብኝም፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 አንተ ስትናገር ‘በደልና እንከን የሌለብኝ፥ ከኃጢአት ንጹሕ የሆንኩ፥ ነጻ ነኝ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 እኔ ያለ መተላለፍ ንጹሕ ነኝ፥ ያለ ነውር ነኝ፥ ኃጢአትም የለብኝም፥ Ver Capítulo |