ኢዮብ 31:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እርሱ መንገዴን የሚያይ አይደለምን? እርምጃዬንስ ሁሉ የሚቈጥር አይደለምን? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እርሱ መንገዴን አያይምን? ርምጃዬንስ ሁሉ አይቈጥርምን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 መንገዴን አያይምን? እርምጃዬንስ ሁሉ አይቈጥርምን?” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እግዚአብሔር የማደርገውን ሁሉ አያይምን? እርምጃዎቼንስ አይቈጣጠርምን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 መንገዴን አያይምን? እርምጃዬንስ ሁሉ አይቈጥርምን? Ver Capítulo |