ኢዮብ 30:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 ስለዚህ ሕማሜ መሰንቆ፥ ልቅሶዬም በገና ሆነብኝ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 በገናዬ ለሐዘን፣ እንቢልታዬም ለልቅሶ ተቃኝቷል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ስለዚህ መሰንቆዬ ለኀዘን፥ እምቢልታዬም ለሚያለቅሱ መሳርያ ሆነ።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 ደስታዬን እገልጥባቸው የነበሩት በገና እና እምቢልታ አሁን የሐዘን እንጒርጒሮዬ ማሰሚያ ሆነዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ስለዚህ መሰንቆዬ ለኀዘን፥ እምቢልታዬም ለሚያለቅሱ ቃል ሆነ። Ver Capítulo |