Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢዮብ 28:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 መን​ገ​ድ​ዋን ዎፍ አያ​ው​ቀ​ውም፥ የን​ስ​ርም ዐይን አላ​የ​ውም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ያን መንገድ ጭልፊት አያውቀውም፤ የአሞራም ዐይን አላየውም፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 “መንገድዋን ጭልፊት አያውቀውም፥ የአሞራም ዐይን አላየውም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ወደ ማዕድኑ የሚወስደውን መንገድ ጭልፊት አያውቀውም፤ የአሞራም ዐይን አላየውም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 መንገድዋን ጭልፊት አያውቀውም፥ የአሞራም ዓይን አላየውም።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 28:7
7 Referencias Cruzadas  

የጥ​በ​ቡን ኀይል ቢገ​ል​ጥ​ልህ! ባንተ ላይ ያለው እጥፍ ነውና። ያን​ጊ​ዜም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ በበ​ደ​ልህ ያገ​ኘህ ትክ​ክል እንደ ሆነ ታው​ቃ​ለህ።


ድን​ጋ​ይዋ እንደ ሰን​ፔር፥ ወር​ቅ​ዋም እንደ አፈር የሆነ መሬት አለች።


የት​ዕ​ቢ​ተ​ኞች ልጆች አል​ረ​ገ​ጡ​አ​ትም፥ ደቦል አን​በ​ሳም በው​ስ​ጥዋ አላ​ለ​ፈ​ባ​ትም።


“የብ​ር​ሃን ማደ​ር​ያው ቦታ የት ነው? የጨ​ለ​ማስ ቦታው ወዴት አለ?


አመ​ዳይ ከየት ይወ​ጣል? ከሰ​ማይ በታች ያለ የአ​ዜብ ነፋ​ስስ እን​ዴት ይበ​ተ​ናል?


የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባለ​ጠ​ግ​ነት፥ ጥበ​ብና ዕው​ቀት እን​ዴት ጥልቅ ነው! ለመ​ን​ገ​ዱም ፍለጋ የለ​ውም፤ ፍር​ዱ​ንም የሚ​ያ​ው​ቀው የለም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos