Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ኢዮብ 28:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ወደ ማዕድኑ የሚወስደውን መንገድ ጭልፊት አያውቀውም፤ የአሞራም ዐይን አላየውም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ያን መንገድ ጭልፊት አያውቀውም፤ የአሞራም ዐይን አላየውም፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 “መንገድዋን ጭልፊት አያውቀውም፥ የአሞራም ዐይን አላየውም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 መን​ገ​ድ​ዋን ዎፍ አያ​ው​ቀ​ውም፥ የን​ስ​ርም ዐይን አላ​የ​ውም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 መንገድዋን ጭልፊት አያውቀውም፥ የአሞራም ዓይን አላየውም።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 28:7
7 Referencias Cruzadas  

የጥበብ መንገድ ብዙ ስለ ሆነ፥ ምነው ጌታ የጥበብን ምሥጢር ቢገልጥልህ! ስለዚህ እግዚአብሔር የቀጣህ፥ ከሚገባህ አሳንሶ መሆኑን ዕወቅ።


ሰንፔር የተባለው ዕንቊ በድንጋዮችዋ ውስጥ ይገኛል፤ በዐፈርዋም ውስጥ ወርቅ ይገኛል።


ክፉ አውሬዎች ያን ቦታ አልረገጡትም፤ አንበሳም በዚያ በኩል አላለፈም።


“ወደ ብርሃን የሚወስደውን መንገድ ጨለማስ የት እንደሚኖር ታውቃለህን?


ብርሃን የሚከፋፈልበት ቦታ ወዴት ነው? ወይስ ደረቅ ነፋስ በምድር ላይ የሚሠራጭበት ቦታ ወዴት ነው?


የእግዚአብሔር ባለጸግነትና ጥበብ ዕውቀትም እንዴት ጥልቅ ነው! ፍርዱ የማይመረመር፥ መንገዱም የማይታወቅ ነው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos