ኢዮብ 23:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ስለዚህ በፊቱ ደነገጥሁ፤ አስበዋለሁ፤ ከእርሱም የተነሣ እፈራለሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 በፊቱ የደነገጥሁትም ለዚህ ነው፤ ይህን ሁሉ ሳስብ እፈራለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ስለዚህ በፊቱ ደነገጥሁ፥ ባሰብሁም መጠን ፈራሁት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ስለዚህ በእርሱ ፊት መቆም እጅግ ያስፈራኛል፤ ይህን ባሰብኩ ጊዜ እንኳ ፈራሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ስለዚህ በፊቱ ደነገጥሁ፥ ባሰብሁም ጊዜ ከእርሱ ፈራሁ። Ver Capítulo |