ኢዮብ 21:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ወደ እኔ ተመልከቱ፥ ተደነቁም፤ እጃችሁንም በጕንጫችሁ ላይ አኑሩ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ተመልከቱኝና ተገረሙ፤ አፋችሁን በእጃችሁ ለጕሙ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ወደ እኔ ተመልከቱ፥ ተደነቁም፥ እጃችሁንም በአፋችሁ ላይ አኑሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 እስቲ ወደ እኔ ተመልከቱ፤ መናገር እስኪያቅታችሁ ድረስ ሁኔታዬ ያሠቅቃችኋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ወደ እኔ ተመልከቱ፥ ተደነቁም፥ እጃችሁንም በአፋችሁ ላይ አኑሩ። Ver Capítulo |