ኢዮብ 20:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 የመንጋዎቹንም ጥጆች፥ የማሩንና የቅቤውንም ፈሳሽ አይመለከትም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ማርና ቅቤ በሚያፈስሱ ጅረቶች፣ በወንዞችም አይደሰትም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ወንዞቹን አይመለከትም፥ የማሩንና የቅቤውን ጅረት አያይም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 የወይራ ዘይት እንደ ጐርፍ ሲወርድ፥ ማርና ወተት እንደ ጅረት ውሃ ሲፈስ ሳያይ ይሞታል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 የማሩንና የቅቤውን ፈሳሽ ወንዞቹንም አይመለከትም። Ver Capítulo |