ኢዮብ 18:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ከብርሃን ወደ ጨለማ አርቀው ያፈልሱታል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከብርሃን ወደ ጨለማ ይጣላል፤ ከዓለምም ይወገዳል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ከብርሃን ወደ ጨለማ ያፈልሱታል፥ ከዓለምም ያሳድዱታል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ከብርሃን ወደ ጨለማ ይባረራል፤ ከሕያዋን ምድርም ይወገዳል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ከብርሃን ወደ ጨለማ ያፈልሱታል፥ ከዓለምም ያሳድዱታል። Ver Capítulo |