ኢሳይያስ 63:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ከጥንት እንዳልገዛኸን ስምህም በእኛ ላይ እንዳልተጠራ ሆነናልና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እኛ እኮ ጥንትም የአንተው ነን፤ እነርሱን ግን አንተ አላገዝሃቸውም፤ በስምህም አልተጠሩም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ከዘለዓለም እንዳልገዛኸን በስምህም እንዳልተጠራን ሆነናል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 እኛ በአንተ እንዳልተገዙና በስምህ እንዳልተጠሩ ወገኖች ከሆንን ብዙ ጊዜአችን ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ከዘላለም እንዳልገዛኸን በስምህም እንዳልተጠራን ሆነናል። Ver Capítulo |