ዘፀአት 29:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 አሮንና ልጆቹም የአውራውን በግ ሥጋ፥ በመሶብም ያለውን እንጀራ በምስክሩ ድንኳን በር ይበሉታል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 አሮንና ወንዶች ልጆቹ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ላይ የአውራውን በግ ሥጋና በሌማት ያለውን ዳቦ ይብሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 አሮንና ልጆቹ የአውራውን በግ ሥጋና በሌማት ያለውን ቂጣ በመገናኛው ድንኳን በር ሆነው ይበሉታል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ይህንንም ሥጋ በመሶብ ውስጥ ተርፎ ከቀረው ቂጣ ጋር በቅዱሱ ድንኳኔ ደጃፍ ሆነው ይብሉት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 አሮንና ልጆቹም የአውራውን በግ ሥጋ በሌማትም ያለውን እንጀራ በመገናኛው ድንኳን በር ይበሉታል። Ver Capítulo |