Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፀአት 29:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 አሮ​ንና ልጆ​ቹም የአ​ው​ራ​ውን በግ ሥጋ፥ በመ​ሶ​ብም ያለ​ውን እን​ጀራ በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን በር ይበ​ሉ​ታል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32 አሮንና ወንዶች ልጆቹ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ላይ የአውራውን በግ ሥጋና በሌማት ያለውን ዳቦ ይብሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

32 አሮንና ልጆቹ የአውራውን በግ ሥጋና በሌማት ያለውን ቂጣ በመገናኛው ድንኳን በር ሆነው ይበሉታል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

32 ይህንንም ሥጋ በመሶብ ውስጥ ተርፎ ከቀረው ቂጣ ጋር በቅዱሱ ድንኳኔ ደጃፍ ሆነው ይብሉት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 አሮንና ልጆቹም የአውራውን በግ ሥጋ በሌማትም ያለውን እንጀራ በመገናኛው ድንኳን በር ይበሉታል።

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 29:32
8 Referencias Cruzadas  

በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በመ​ሶብ ካለው አንድ የዘ​ይት እን​ጀ​ራና አንድ የቂጣ እን​ጐቻ ትወ​ስ​ዳ​ለህ፤


“የቅ​ድ​ስ​ና​ው​ንም በግ ወስ​ደህ ሥጋ​ውን በተ​ቀ​ደሰ ስፍራ ትቀ​ቅ​ለ​ዋ​ለህ።


ለመ​ክ​በ​ራ​ቸው እጆ​ቻ​ቸ​ውን ይቀ​ድሱ ዘንድ በተ​ቀ​ደ​ሱ​በት በዚያ ቦታ ይብ​ሉት፤ የባ​ዕድ ልጅ ግን አይ​ብ​ላው፤ የተ​ቀ​ደሰ ነውና።


ሙሴም አሮ​ን​ንና ልጆ​ቹን አላ​ቸው፥ “ሥጋ​ውን በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ደጃፍ በተ​ቀ​ደ​ሰው ቦታ ቀቅሉ፤ አሮ​ንና ልጆቹ ይብ​ሉት ብሎ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ዘ​ዘኝ በዚያ እር​ሱ​ንና በቅ​ድ​ስ​ናው መሶብ ያለ​ውን እን​ጀራ ብሉ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos